የአንታርክቲካ በረዶ መቅለጥ በምድራችን ሊያስከትለው የሚችለው ጥፋት፣13 ጥር 2001ረቡዕ፣ ጥር 13 2001«ሳይንስን ወደ ተገቢ ቦታው እንዲመለስ ፣ የሥነ-ቴክኒክ ተዓምርም፣ የጤና አጠባበቅ ጥራትን እንዲያሳድግና ወጪን ለመቀነስ እንዲያስችል እናደርጋለን። የፀሐይን ኃይል፣ የነፋስንም በማጥመድ በአፈሩም በመጠቀም አውቶሞቢሎቻችን እንዲሽከረከሩ ፋብሪካዎቻችንም እንዲሠሩ እናደርጋለን።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግበሀንበርግ፣ጀርመን መታተም የጀመረው፣ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚያተኩረው «ክሊማ» የተባለው መጽሔት፣ምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያት/ቤቶቻችን ፣ ኮሌጆቻችንና ዩኒቨርስቲዎቻችን፣ አዲሱ ዘመን የሚጠይቀውን እንዲያሟሉ ፣ ይህን ሁሉ ማድረግ እንችላለን፦ይህን ሁሉ እናደርጋለን።»(ፕሬዚዳንት ባራክ ዖባማ)