1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንድነት ሊቀመንበር የጤና ጉዳይ

ረቡዕ፣ መጋቢት 15 2002

በእስር ላይ የሚገኙት የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ መታመማቸዉንና ከወህኒ ቤት ዉጭ ህክምና ማግኘት እንዳልቻሉ እናታቸዉ አስታወቁ።

ምስል AP GraphicsBank/DW

የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት አቶ ስዬ አብርሃ የወ/ሪት ብርቱካንን መታመም ፓርቲያቸዉ መስማቱን፤ ህክምና እንዲያገኙም ፓርቲዉ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋ እየተነጋገረ መሆኑን አስረድተዋል።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW