የአንድነት ሊቀመንበር የጤና ጉዳይ15 መጋቢት 2002ረቡዕ፣ መጋቢት 15 2002በእስር ላይ የሚገኙት የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ መታመማቸዉንና ከወህኒ ቤት ዉጭ ህክምና ማግኘት እንዳልቻሉ እናታቸዉ አስታወቁ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል AP GraphicsBank/DWማስታወቂያየአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት አቶ ስዬ አብርሃ የወ/ሪት ብርቱካንን መታመም ፓርቲያቸዉ መስማቱን፤ ህክምና እንዲያገኙም ፓርቲዉ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋ እየተነጋገረ መሆኑን አስረድተዋል። ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ