የአንድነት የማሕበራዊ መገናኛ ዘዴ ዘመቻ
ሐሙስ፣ ኅዳር 25 2007ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ (አንድነት-ባጭሩ) እስረኞችን ለመዘከር ለአንድ ሳምንት ያደረገዉ የማሕበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ዘመቻ ባለፈዉ ዕሁድ ተጠናቅቋል።ፓርቲዉ «የሚሊዮኖች ድምፅ ለሕሊና እስረኞች» በሚል ርዕሥ በተለያዩ ማሕበራዊ መገኛኝ ዘዴዎች ያደረገዉ ዘመቻ የዝግጅት ችግር እንደነበረበት አምኗል።ይሁንና ፓርቲዉ አክሎ እንዳለዉ ዘመቻዉ ከችግሩም ጋር ሆኖ ዉጤቱ አበረታች ነበር።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔር የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔር
ነጋሽ መሐመድ
ተክሌ የኋላ