1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንድነት ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 8 2001

አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ከታሰሩ ሶስት ወራት የሞላቸዉ የፓርቲዉ ሊቀመንበር ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እንዲፈቱ የሚጠይቅ

ምስል dpa

►ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በአዲስ አበባ አካሄደ። የፓርቲዉ አባላትና ደጋፊዎች የተካፈሉበት ይህን መሰል ሰላማዊ ሰልፍ ከምርጫ 97ወዲህ ሲደረግ ይህ የመጀመሪያ ሲሆን ሊቀመንበሯ እንዲፈቱ የሚጠይቅ ደብዳቤም ለሀገሪቱ ጠቀላይ ሚንስትር ጽህፈተ ቤት ቀርቧል።

ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ሰልፉን ተከታትሎ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

ታደሰ እንግዳዉ/አርያም ተክሌ/ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW