የአንድነት ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍ8 ሚያዝያ 2001ሐሙስ፣ ሚያዝያ 8 2001አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ከታሰሩ ሶስት ወራት የሞላቸዉ የፓርቲዉ ሊቀመንበር ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እንዲፈቱ የሚጠይቅማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል dpaማስታወቂያ►ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በአዲስ አበባ አካሄደ። የፓርቲዉ አባላትና ደጋፊዎች የተካፈሉበት ይህን መሰል ሰላማዊ ሰልፍ ከምርጫ 97ወዲህ ሲደረግ ይህ የመጀመሪያ ሲሆን ሊቀመንበሯ እንዲፈቱ የሚጠይቅ ደብዳቤም ለሀገሪቱ ጠቀላይ ሚንስትር ጽህፈተ ቤት ቀርቧል። ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ሰልፉን ተከታትሎ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል። ታደሰ እንግዳዉ/አርያም ተክሌ/ሸዋዬ ለገሠ