1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንድነት ፓርቲ የአመራር ለውጥና የውሕደት ድርድር

ሐሙስ፣ ጥቅምት 6 2007

ባለፈዉ እሁድ የተመረጡት የአንደነትለዴሞክራሲናለፍትሕፓርቲ (አንድነት) ፕሬዝዳንት አቶ በላይ ፍቃዱ በመጪው እሁድ የስራ አስፈጻሚ አባሎቻቸውን ያስመርጣሉ።

ምስል DW/Y. Gebreegziabher

በርከት ባሉ ውጣውረዶች ውስጥ ያለፈውን ፓርቲ ውስጣዊና ውጫዊ ጉዳዮች መፍትሄ ማበጀት የአዲሱ ፕሬዝዳንት የቤት ስራዎች ናቸው። የምርጫ ዝግጅት አንዱ ነዉ።ፓርቲው ከመላውኢትዮጵያአንድነትድርጅት(መኢአድ) ጋር የጀመረው የውህደት ድርድር ደግሞ አዲሱ ፕሬዝዳንት ከሚያተኩሩባቸዉ ጉዳዮች ግንባር ቀደሙ ነዉ።እሸቴ በቀለ የአንድነት ፓርቲ የአመራር ለዉጥ በሁለቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የዉሕደት ድርድር ላይ ሥለሚኖረዉ ተፅዕኖ የሚከተለዉን ዘገባ አጠናቅሯል።

እሸቴ በቀለ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW