የአንድነት ፖለቲከኞች የፍርድ ቤት ሙግት14 ነሐሴ 2002ዓርብ፣ ነሐሴ 14 2002በአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አባላት መካከል ከዚህ ቀደም የተነሳው ውዝግብ ፍርድ ቤት እያሟገተ ነው ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ ዛሬ ያስቻለው የአዲሰ አባባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የፓርቲውን ጽህፈት ቤት ንብረት በኃይል ለመውሰድ ሞክረው ነበር ተብለው በተከሰሱ አባላት ላይ የተሰጠውን ምስክርነት አዳምጧል ። ታደሰ ዕንግዳው ፣ ሂሩት መለሰ ነጋሽ መሐመድ