የአወሮፓና የአሜሪካን የመረጃ ልውውጥ24 ኅዳር 2002ሐሙስ፣ ኅዳር 24 2002በዚህ ሳምንት ሰኞ ብራሰልስ ቤልጂግ ውስጥ የተሰበሰቡት የአውሮፓ ህብረት የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮች የአውሮፓ ባንኮች የገብዘብ ዝውውርን የሚመለከት መረጃ ዩናይትድ ስቴትስ በይፋ እንድታገኝ በሚያስችላት ፈቃድ ተስማምተዋል ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያበስምምነቱ መሰረት በእንግሊዘኛው ምህፃር SWFIT ከተባለው በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የባንኮችና የፋይናንስ ተቋማትን አሀዛዊ መረጃዎች ከሚያስተላልፈው ማዕከል ዩናይትድ ስቴትስ የምትፈልገውን መረጃ ማግኘት ይፈቀድላታል ። ሂሩት መለሰ/ሸዋዬ ለገሠ