1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ሕብረት ርዳታ ለአፍሪቃ ቀንድ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 16 2009

ደቡብ ሱዳን 28 ሚሊዮን ዩሮ በማግኘት የመጀመሪያዉን ሥፍራ ስትይዝ፤ በርካታ ሕዝብ የተራበባት ኢትዮጵያ ሁለተኛዉን ከፍተኛ ርዳታ ታገኛለች።22,5 ሚሊዮን ዩሮ

Äthiopien Dürre
ምስል Getty Images/AFP/C. Cosier

(Beri.Brüssel) EU hilfe für Horn - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 የአዉሮጳ ሕብረት በድርቅ ለተጎዱ የአፍሪቃ ቀንድ አካባቢ ሐገራት ሕዝብ መርጃ 66.5 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚረዳ አስታወቀ።ሕብረቱ ትናንት እንዳስታወቀዉ ርዳታዉ  በርካታ ሕዝብ ለተራበባቸዉ ለኢትዮጵያ፤ለሶማሊያ፤ለደቡብ እና ለሰሜን ሱዳን የሚከፋፈል ነዉ።በሕብረቱ መግለጫ መሠረት ካጠቃላዩ ርዳታ በጦርነት የወደመችዉ ደቡብ ሱዳን 28 ሚሊዮን ዩሮ በማግኘት የመጀመሪያዉን ሥፍራ ስትይዝ፤ በርካታ ሕዝብ የተራበባት ኢትዮጵያ ሁለተኛዉን ከፍተኛ ርዳታ ታገኛለች።22,5 ሚሊዮን ዩሮ።ሶማሊያና ሰሜን ሱዳን እያንዳዳቸዉ 8 ሚሊዮን ዩሮ ያገኛሉ።የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ  ተከታዩን  ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW