1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የአዉሮጳ ሕብረት በጀት ለአፍሪቃ ቀንድ ስደተኞች

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 6 2010

የአዉሮጳ ሕብረት ከአፍሪቃ ወደ አዉሮጳ የሚገቡ ስደተኞችን በያሉበት ለመገደብ ለአፍሪቃ መንግስታት የገንዘብ ድጋፍን ጨምሮ የተለያዩ ርዳታዎችን እያደረገ ነዉ።የሕብረቱን እርምጃ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች እየተቹት ነዉ

Libyen Europa Migration Zustände in Flüchtlingslagern
ምስል Getty Images/AFP/T. Jawashi

(Beri.Brussel) EU Budget-Flüchtlinge am Horn von Afrika - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የአዉሮጳ ሕብረት  ለአፍሪቃ ቀንድ ሐገራት ስደተኞች እና ላስተናጋጆቻቸዉ ይረዳሉ ለተባሉ ፕሮጄክቶች ማስፈፀሚያ ከ176  ሚሊዮን ዩሮ በላይ መመደቡን አስታወቀ።ሕብረቱ የመደበዉ ገንዘብ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ6 የአፍሪቃ ሐገራት ሊሰሩ ለታቀዱ 13 ፕሮጄክቶች የሚዉል ነዉ።የአዉሮጳ ሕብረት ከአፍሪቃ ወደ አዉሮጳ የሚገቡ ስደተኞችን በያሉበት ለመገደብ ለአፍሪቃ መንግስታት የገንዘብ ድጋፍን ጨምሮ የተለያዩ ርዳታዎችን እያደረገ ነዉ።የሕብረቱን እርምጃ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች እየተቹት ነዉ።የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሤ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ


 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW