የአዉሮጳ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 7 2009ማስታወቂያ
የአዉሮጳ ሕብረት አባል ሐገራት መሪዎች ለጎርጎሪያኑ 2016 የመጨረሻ ያሉትን ጉባኤያቸዉን ትናንት ብራስልስ-ቤልጅግ ዉስጥ አድርገዋል።ጉባኤተኞች ከሕብረቱ አባልነት ለመዉጣት የወሰነችዉን ብሪታንያን ለማሰናባት የሚያስፈልገዉን ሒደትና መርሕን አፅድቀዋል።ሕብረቱ ከዚሕ ቀደም በሩሲያ ላይ የጣለዉ ማዕቀብ ለተጨማሪ ስድስት ወር እንዲራዘም መሪዎቹ ወስነዋል። ከዚሕም በተጨማሪ የሶሪያን ጦርነት፤ወደ አዉሮጳ የሚገቡ ስደተኞችን እና የዩክሬንን ጉዳይ አንስተዉ ተወያይተዋልም።ገበያዉ ንጉሴ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሴ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ