1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ

ሐሙስ፣ ሰኔ 22 2015

መሪዎቹ ነገ ይጠነቃቀል በተባለዉ ጉባኤ የዩክሬንን ጦርነት፣ የቫግነርን አመፅ፣ የሕብረቱን የፍልስተኞች ጉዳይ መርሕንና ሕብረቱ ከቻይና ጋር ያለዉን ግንኙነት አንስተዉ ይነጋገራሉ

EU-Gipfel in Brüssel Belgien Juni 2023
ምስል Geert Vanden Wijngaert/dpa/picture alliance

የዩክሬን ዘላቂ ፀጥታና ሕብረቱ ከቻይና ጋር ያለዉ ግንኙነት እያከራከረ ነዉ

This browser does not support the audio element.

               

የአዉሮጳ ሕብረት አባል ሐገራት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ብራስልስ-ቤልጂግ ዉስጥ ተጀምሯል።መሪዎቹ ነገ ይጠነቃቀል በተባለዉ ጉባኤ የዩክሬንን ጦርነት፣ የቫግነርን አመፅ፣ የሕብረቱን የፍልስተኞች ጉዳይ መርሕንና ሕብረቱ ከቻይና ጋር ያለዉን ግንኙነት አንስተዉ ይነጋገራሉ።ዩክሬንን ለዘለቄታዉ እንርዳ በሚለዉና አባል ሐገራት ከቻይና ጋር ያላቸዉ ግንኙነት በጉባኤተኞች ዘንድ ልዩነት መፍጥሩ እየተነገረ ነዉ።

ገበያዉ ንጉሴን 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW