የአዉሮጳ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ
ሐሙስ፣ ሰኔ 22 2015![EU-Gipfel in Brüssel Belgien Juni 2023](https://static.dw.com/image/66071712_800.webp)
ማስታወቂያ
የአዉሮጳ ሕብረት አባል ሐገራት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ብራስልስ-ቤልጂግ ዉስጥ ተጀምሯል።መሪዎቹ ነገ ይጠነቃቀል በተባለዉ ጉባኤ የዩክሬንን ጦርነት፣ የቫግነርን አመፅ፣ የሕብረቱን የፍልስተኞች ጉዳይ መርሕንና ሕብረቱ ከቻይና ጋር ያለዉን ግንኙነት አንስተዉ ይነጋገራሉ።ዩክሬንን ለዘለቄታዉ እንርዳ በሚለዉና አባል ሐገራት ከቻይና ጋር ያላቸዉ ግንኙነት በጉባኤተኞች ዘንድ ልዩነት መፍጥሩ እየተነገረ ነዉ።
ገበያዉ ንጉሴን
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ