የአዉሮጳ ሙስሊሞች የሚደርስባቸዉ ተፅዕኖ
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 7 2002ማስታወቂያ
አዉሮጳ ዉስጥ በሚኖሩ ሙስሊሞች ላይ የሚንፀባረቀዉ የጥላቻ ስሜትና የሚፈፀመዉ በደል እየባሰ መምጣቱን ብሪታንያ ዉስጥ የተደረገ አንድ ጥናት አስታወቀ።ጥናቱ እንደሚለዉ የአዉሮጳ ሙስሊሞች እንደየሚኖሩበት ሐገር ዜጋ አይታዩም፣ ፍላጎትና ክብራቸዉም አይጠበቅም።ጥናቱ በንፅፅር እንዳሳየዉ ከአዉሮጳ ከተሞች ለንደን የሚኖሩ ሙስሊሞች የተሻለ ነፃነት አላቸዉ። የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነሕ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።
ድልነሳ ጌታነሕ
ነጋሸ መሐመድ
ሒሩት መለስ