የአዉሮጳ ምክር ቤትና ሥራ ላይ የሚገኙ አባላት
ረቡዕ፣ ግንቦት 19 2001ማስታወቂያ
ይሁን እንጂ በዘንድሮዉ ምርጫ የኅብረተሰቡ ተሳትፎ የዛሬ አምስት ዓመት ከነበረዉ ያነሰ ሊሆን እንደሚችል የህዝብ አስተያየት መለኪያዎች እየጠቆሙ ነዉ። ይህም ለመምረጥ የሚወጣዉ ህዝብ ከሚጠበቀዉ በታች በጣም ወርዶ የፓርላማዉን ብሎም በአጠቃላይ የኅብረቱን ህጋዊነት ጥያዌ ዉስጥ እንዳይከተዉ ስጋት አጭሯል። ይህ በእንዲህ እንዳለም አንድ ድረ ገፅ የኅብረቱ ፓርላማ አባላት ባለፈዉ ዓመት በተመረጡበት ስራ ላይ የተገኙበትን ጊዜ ተከታትሎ በመመዝገብ ብቅ ብሏል።
ገበያዉ ንጉሤ/ ሸዋዬ ለገሠ/ተክሌ የኋላ