1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ኅብረትና አፍሪቃ ጉባኤ

ሰኞ፣ ኅዳር 20 2003

ድህነትን በመቀነስ፤ ሰላም፤ ፀጥታና ዴሞክራሲን በአፍሪቃ ለማስፈን አዉሮጳ ልትጫወተዉ ስለምትችለዉ ሚና የሚነጋገር ጉባኤ በትሪፖሊ ሊቢያ ዛሬ ተጀመረ።

የሊቢያዉ መሪና የአዉሮጳ ም/ቤት ፕሬዝደንት ሄርመን ፋን ሮምፒምስል AP

አዉሮጳ ኅብረትንና አፍሪቃን በእኩል ተጓዳኝነት ለማስተሳሰር ያለመዉ ይህ ስብሰባዉ ከአፍሪቃ ወደአዉሮጳ ስለሚገቡ ስደተኞች ጉዳይም በስፋት ይነጋገራል። አዉሮጳ ድንበሯን ለመዝጋት ሙከራዋን ብትቀጥልም፤ ዛሬም በህገወጥ ወደአስር ሺ የሚጠጉ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ለመግባት እንደሚሞክሩ ተመልክቷል።

ዑተ ሼፈር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW