1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ኅብረትና የሕንድ ትብብር

ሐሙስ፣ መጋቢት 22 2008

ሕንድና የአዉሮጳ ኅብረት ተባብረዉ ለመስራት የተስማሙት እንደ ጎርጎርያኑ አቆጣጠር በ2004 ነዉ። የቤልጂጓ ርዕሠ-ከተማ ብራሥልስ በአሸባሪዎች ከተጠቃች ወዲሕ የመሪዎች ጉባኤ ስታስተናግድ የትናንቱ የመጀመሪያዋ ነዉ።

ምስል Reuters/Y. Herman

[No title]

This browser does not support the audio element.

የአዉሮጳ ኅብረትና ሕንድ የንግድ፤ የመዋዕለ ነዋይ ፍሰት እና የፀረ-ሽብር ትግል ትብብራቸዉን አጠናከረዉ እንደሚቀጥሉ የሁለቱ ወገኞች መሪዎቹ አረጋገጡ። ትናንት ብራስልስ ቤልጂግ ዉስጥ የተወያዩት የአዉሮጳ ሕብረት እና የሕንድ መሪዎች በጉባኤያቸዉ ማብቂያ እንዳሉት 12 ዓመት ያስቆጠረዉን የትብብር ሥምምነታቸዉን ይበልጥ ያጠናክራሉ። ሕንድና የአዉሮጳ ኅብረት ተባብረዉ ለመስራት የተስማሙት እንደ ጎርጎርያኑ አቆጣጠር በ2004 ነዉ።የቤልጂጓ ርዕሠ-ከተማ ብራሥልስ በአሸባሪዎች ከተጠቃች ወዲሕ የመሪዎች ጉባኤ ስታስተናግድ የትናንቱ የመጀመሪያዋ ነዉ። የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW