በዉይይቱ የቱርክና የባልካን ሀገሮች የዉጭ ጉዳይ ሚንስትሮች የተሳተፉ ሲሆን የዉይይቱ ዓላማ የስደተኞች ችግር የሁሉም ችግር መሆኑን የበለጠ በመገንዘብ የኅብረቱ አባል ሀገሮችም ሆኑ አዋሳኝ እጩ አባል ሃገሮች ተባብረዉና በቅንጅት በመሥራት ሁሉም ኃላፊነታቸዉን እንዲወጡ የጋራ መግባባት ለመፍጠር መሆኑ ተነግሮአል። ዝርዝሩን የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ልኮልናል
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ