1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ኅብረት እና ብሪታንያ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 21 2008

የአዉሮጳ ኅብረት መሪዎች ብሪታንያ ከኅብረቱ ለመዉጣት በብዙሃን ድምጽ ሕዝበ ዉሳኔ ካሳለፈች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ በቀጣይ ሊደረግ ስለሚገባዉ ተሰብስበዉ እየመከሩ ነዉ።

Brüssel Brexit Gipfel David Cameron und Jean-Claude Juncker
ምስል Reuters/F. Lenoir

[No title]

This browser does not support the audio element.

ዉይይቱ ጠንከር ያለና ትችትንም ያካተተ መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ። የኅብረቱ ምክር ቤት ፕሬዝደንት ማርቲን ሹልዝ የብሪታንያ መሪዎች ከኅብረቱ ለመዉጣት ተገቢዉን ሂደት ለመጀመር ያመነቱ ቢመስሉም፤ የቀሪዎቹ 27 አባል ሃገራት መሪዎች ባስቸኳይ አንቀጽ 50 የሚጠይቀዉን አሠራር እንዲጀምሩ እንደሚያሳስቧቸዉ ገልጸዋል። የኅብረቱ መሪዎች የሚያካሂዱትን ጉባኤ በተመለከተ ብራስልስ የሚገኝ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ገበያዉ ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW