የአዉሮጳ ኅብረት እና ብሪታንያ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 21 2008ማስታወቂያ
ዉይይቱ ጠንከር ያለና ትችትንም ያካተተ መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ። የኅብረቱ ምክር ቤት ፕሬዝደንት ማርቲን ሹልዝ የብሪታንያ መሪዎች ከኅብረቱ ለመዉጣት ተገቢዉን ሂደት ለመጀመር ያመነቱ ቢመስሉም፤ የቀሪዎቹ 27 አባል ሃገራት መሪዎች ባስቸኳይ አንቀጽ 50 የሚጠይቀዉን አሠራር እንዲጀምሩ እንደሚያሳስቧቸዉ ገልጸዋል። የኅብረቱ መሪዎች የሚያካሂዱትን ጉባኤ በተመለከተ ብራስልስ የሚገኝ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ