1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ኅብረት ጉባኤ ተጠናቀቀ

ዓርብ፣ ጥቅምት 11 2009

ለሁለት ቀናት የዘለቀዉ የአዉሮጳ ኅብረት ጉባኤ ዛሬ ተጠናቀቀ። ጉባኤዉ ከታለመዉ ዉጤት ላይ ባይደርስም በዋናነት በኅብረቱ እና ካናዳ መካከል ነፃ ንግድ ስምምነት ላይ ያተኮረ ድርድር አካሂዷል።

EU Gipfel in Brüssel - Bundeskanzlerin Angela Merkel
ምስል Getty Images/AFP/E. Dunand

Q&A EU Summit - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ወደ አዉሮጳ የሚገቡ ስደተኞችን ቁጥር መቀነስ ላይ ባለመዉ ዉይይቱም በተለይ ከአፍሪቃ የሚፈልሱትን ለማገድ የጀመረዉን ጥረት ለማጠናከር ተስማምቷል። ከዚህም ሌላ ኅብረቱ የሩሲያ እና የአዉሮጳን ግንኙነትን በተመለከተ ሊያካሂድ ያለመዉ ዉይይት፤ ሞስኮ በሶርያ ጦርነት ዉስጥ ባላት ሚና ላይ ማተኮሩ ተነግሯል። ጉባኤዉ ሲጠናቀቅ የተካሄደዉን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለዉ የብራስልስ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ገበያዉ ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW