የአዉሮፓ የስደተኞች ቀዉስ ጉባኤ4 ጥቅምት 2008ሐሙስ፣ ጥቅምት 4 2008የአዉሮጳ ኅብረት መሪዎች የሁለት ቀን ጉባኤ ዛሬ ማምሻዉን ብራስልስ ላይ ይካሄዳል። የ28ንቱ አባል ሃገራት መሪዎች ስብሰባ ትኩረት ሰጥቶ የሚወያየዉ ኅብረቱን እያስጨነቀ ባለዉ ፤ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/dpa/S. Lecocqማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. የስደተኞች ቀዉስ እና እየተወሳሰበ በመጣዉ የሶሪያ ችግር ላይ እንደሚሆን የስብሰባዉ መርሃግብር ያስረዳል። ካለፈዉ ጥር ወር ወዲህ ብቻ 600 ሺህ ስደተኞች ወደአዉሮጳ መግባታቸዉ ተገልጿል። እስከሚቀጥለዉ ጥር ድረስም ቁጥራቸዉ ጨምሮ 1,5 ሚሊየን ይደርሳል እየተባለ ነዉ። ገበያዉ ንጉሤ ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ