1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውራምባ ታይምስ ዋና አዘጋጅ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ

ሰኞ፣ ጥቅምት 18 2006

በዮናይትድ ስቴትስ በስደት ላይ ሆኖ የአውራምባ ታይምስ ድረገጽን ያዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ የጥገኝነት መብቱን አስረክቦ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

Titel: Zeitungen Schlagwörter: Äthiopien, Reporters, Zeitung, Gazeta, Bildbeschreibung: Verschiedene Zeitungen aus Äthiopien Datum: 22.10.2013 Bildrechte : DW
ምስል DW

ጋዜጠኛ ዳዊት ኢትዮጲያ ውስጥ የበለጠ ለመስራት እንደሚችል ለዶይቸ ቬለ የገለፀ ሲሆን፤ አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ግን የጋዜጠኛውን ገለልተኝነት ጥያቄ ውስጥ ከተዋል። የዋሽንግተን ዲሲ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝርዝር ዘገባ ይዟል።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW