1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዜጠኞች ስልጠና 

ዓርብ፣ ጥቅምት 14 2012

በስልጠናው ላይ የሌሎች ሃገራትን በተለይም የአፍሪቃን የምርጫ ልምድ ማካፈላቸውን የተቋሙ አሰልጣኞቹ ለዶቼቬለ (DW) ተናግረዋል።ተቋሙ ምርጫው ለሚመለከታቸው፣ ሌሎች አካላት የሚሰጣቸው ስልጠናዎች ለምርጫው ሂደት እገዛ ያደርጋል የሚል እምነት አለው።   

Äthiopien Addis Abeba EU schult Journalisten zu Wahlen
ምስል DW/Getachew Tedla

የኢትዮጵያ ምርጫና የጋዜጠኞች ስልጠና

This browser does not support the audio element.

የአውሮጳ ህብረት የምርጫ ሂደት ድጋፍ ሰጭ ተቋም ሰሞኑን በኢትዮጵያ ለጋዜጠኞች ምርጫ ላይ ያተኮረ ስልጠና ሰጥቷል።በስልጠናው ላይ የሌሎች ሃገራትን በተለይም የአፍሪቃን የምርጫ ልምድ ማካፈላቸውን የተቋሙ አሰልጣኞቹ ለዶቼቬለ (DW)ተናግረዋል።ተቋሙ ምርጫው ለሚመለከታቸው፣ ሌሎች አካላት የሚሰጣቸው ስልጠናዎች ለምርጫው ሂደት እገዛ ያደርጋል የሚል እምነት አለው።   
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ተስፋለም ወልደየስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW