1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ህብረት እና ኢትዮጵያ ስምምነት

ሐሙስ፣ ሰኔ 9 2008

የአውሮጳ ህብረት እና ኢትዮጵያ የ40 ዓመት ግንኙነታቸውን እና ትብብራቸውን ይበልጥ የሚያጠናክር ስምምነት ተፈራረሙ። ሁለቱ ወገኖች በስምምነታቸው መሰረት፣ በተለያዩ ዘርፎች የሚያደርጉትን ትብብር ወደፊት በአዲስ አበባ እና በብራስልስ በሚያካሂዱዋቸው የተለያዩ ውይይቶች በማስደገፍ ለማዳበር ወስነዋል።

Brüssel Gebäude der Europäischen Kommission
ምስል Reuters/Y. Herman

[No title]

This browser does not support the audio element.

የአውሮጳ ህብረት እና የኢትዮጵያ አዲሱ የአጋርነት ስምምነት ዓላማ እና ትርጓሜን በተመለከተ የህብረቱ ቃል አቀባይ ለዶይቸ ቬለ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW