1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ህብረት ካውንስል ፕሬዚዳንት የቻይና ጉዞ

ሐሙስ፣ ኅዳር 22 2015

ቻይና በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ከህብረቱ ጋር ንግግር ለመቀጠል መስማማቱን በበጎ ጎኑ እንደሚቀበል የአውሮጳ ህብረት አስታወቀ። የህብረቱ ካውንስል ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሸል ወደ ቻይና ተጉዘው ከፕሬዚዳንት ዢ ሺንፒንግ ጋር ከተነጋገሩ በኋላ ቻይና ከህብረቱ ጋር በንግድ ፣ በሰላም እና በሰብአዊ መብት ጉዳዮች አብሮ ለመስራት ፍላጎት አሳይታለች።

China Peking | Charles Michel und Xi Jinping
ምስል Ding Lin/Xinhua/picture alliance

የአውሮጳ ህብረት ካውንስል ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሸል የቻይና ጉብኝት

This browser does not support the audio element.

 ቻይና በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ከህብረቱ ጋር ንግግር ለመቀጠል መስማማቱን በበጎ ጎኑ እንደሚቀበል የአውሮጳ ህብረት አስታወቀ። የህብረቱ ካውንስል ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሸል ወደ ቻይና ተጉዘው ከፕሬዚዳንት ዢ ሺንፒንግ ጋር ከተነጋገሩ በኋላ ቻይና ከህብረቱ ጋር በንግድ ፣ በዓለማቀፍ ሰላም  እና በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ለመነጋገር ብሎም አብሮ ለመስራት ፍላጎት አሳይታለች። የአውሮጳ ሕብረት እና የቻይና የጋራ ጉባኤ የህብረቱ ካውንስል ፕሬዚዳንት በተጨማሪ በታይዋን ፣ የሩስያ ዩክሬን ጦርነት እና ተያያዥ ጉዳዮች ተነጋግረዋል። የካውንስሉ ፕሬዚዳንት የቻይና ጉዞ አንድምታ በመለከተ የብራሰልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴን በስልክ አነጋግረነዋል። 

ታምራት ዲንሳ 

ገበያው ንጉሴ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW