የአውሮጳ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ
ዓርብ፣ መጋቢት 1 2009ማስታወቂያ
የ28 ቱ የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች ብራሰልስ ቤልጅየም ውስጥ ባካሄዱት ጉባኤ በህብረቱ የኤኮኖሚ የደህንነት እና የስደተኞች ጉዳዮች እና በባልካና ሀገሮች የፖለቲካ ሁኔታ ላይ በመወያየት ትናንት ውሳኔዎችን አሳልፈዋል ። ዛሬ ደግሞ በተለይ ከብሪታንያ ከህብረቱ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመቋቋም እንዴት ተጠናክሮ መቀጠል ይቻላል በሚለው ጉዳይ ላይ መክረዋል ። መሪዎቹ ፖላንዳዊውን የህብረቱን ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ቱስክን ለሁለተኛ የሥልጣን ዘመን መርጠዋል። ወኪላችን ከብራሰልስ ዝርዝር አገባ ልኮልናል ።
ገበያው ንጉሴ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ