1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአውሮጳ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 9 2011

የአውሮጳ ህብረት አባል ሃገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከኢራን ጋር በተደረገው የኒውክለር ስምምነት ቀጣይነት እና በሌሎች ዓለም አቀፍ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ውሳኔዎችን አሳልፈዋል። በውይይቱ አጀንዳ ውስጥ ማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ እና ሱዳንም ተካተው ነበር። የህብረቱ የውጭ ጉዳዮች ሃላፊ ፌደሪካ ሞጎሮኒ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።

EU Flagge
ምስል፦ picture-alliance/NurPhoto/N. Economou

የአውሮጳ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ 

This browser does not support the audio element.

ትናንት ብራሰልስ ቤልጅየም የተሰበሰቡት የአውሮጳ ህብረት አባል ሃገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከኢራን ጋር በተደረገው የኒውክለር ስምምነት ቀጣይነት እና በሌሎች ዓለም አቀፍ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ውሳኔዎችን አሳልፈዋል። በውይይቱ አጀንዳ ውስጥ ማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ እና ሱዳንም ተካተው ነበር። ከስብሰባው በኋላ የህብረቱ የውጭ ጉዳዮች ሃላፊ ፌደሪካ ሞጎሮኒ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል። መግለጫውን የተከታተለው የብራሰልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ ዝርዝሩን ልኮልናል።   

ገበያው ንጉሴ

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW