1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ኅብረት ኢትዮጵያን ለማገዝ ፈቃደኛ መሆኑን ገለጸ

ዓርብ፣ የካቲት 1 2011

የአውሮጳ ኅብረት በግብርና ውጤቶች ማቀነባበሪያዎች ግንባታ፣ በሥራ ፈጠራ እና በዘላቂ ልማት ረገድ ኢትዮጵያን ለማገዝ ፍላጎት እንዳለው የኅብረቱ የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ኔፈን ሚሚካ አስታወቁ።

Äthiopien Addis Abeba Abiy Ahmed mit Neva Mimica
ምስል DW/Y. G. Egziabher

ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ ከጊኒው ፕሬዝዳንት ጋር መክረዋል

This browser does not support the audio element.

የአውሮጳ ኅብረት በግብርና ውጤቶች ማቀነባበሪያዎች ግንባታ፣ በሥራ ፈጠራ እና በዘላቂ ልማት ረገድ ኢትዮጵያን ለማገዝ ፍላጎት እንዳለው የኅብረቱ የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ኔፈን ሚሚካ አስታወቁ። ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮጳ ኅብረት የዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኮሚሽነር ኔፈን ሚሚካ ጋር በዛሬው ዕለት ተገናኝተው ተወያይተዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

እሸቴ በቀለ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW