የአውሮጳ ኅብረት እና ስደት
ሐሙስ፣ መስከረም 10 2011ማስታወቂያ
ትናንና እና ዛሬ በተካሄደው የመሪዎቹ መደበኛ ያልሆነ ስብሰባም በአሁኑ ወቅት የኅብረቱ አስቸጋሪ አጀንዳዎች በሆኑት የስደተኞች የውስጥ የፀጥታ ቁጥጥር እና የብሬግዚት ጉዳዮች መክረዋል። ውሳኔ ለማሳለፍ ግን የሚቀጥለውን የጥቅምቱን ጉባኤ ይጠብቃሉ። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ገበያው ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ