1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ እና የአፍሪቃ ሀገሮች ትብብር

ረቡዕ፣ ኅዳር 8 2003

የአውሮጳ እና የአፍሪቃ ሀገሮች ከሶስት ዓመታት በፊት በሊዝበን፡ ፖርቱጋል በደረሱት ስምምነት መሰረት፡ በጠበቀ የጋራ ስልት በመጠቀም ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እና ለማስተባበር ወስነዋል።

ምስል picture-alliance/ dpa

የአውሮጳ ህብረት እና የአፍሪቃ ሀገሮች ጉባዔ በሊብያ መዲና ትሪፖሊስ ሊጀመር አንድ ሳምንት በቀረው ባሁኑ ጊዜ ከአፍሪቃ እና ከአውሮጳ ህብረት የተውጣጡ የልማት ርዳታ ጠበብትና የርዳታ አቅራቢ ድርጅቶች ባለፉት ሶስት ዓመታት የነበረውን የሁለቱን ቡድኖች ግንኙነት መለስ ብለው ገምግመዋል። ሀያ ሰባቱ የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገሮች እና ሀምሳ አራቱ የአፍሪቃ ሀገሮች የደረሱት ስምምነት ትልቅ ግምት የሚሰጠውና አዲስ ጅምር ይከፍታል ተብሎ የተነቃቃ ፈታኝ ፕሮዤ ቢሆንም፡ ሀይነር ኪዘል እንደሚለው፡ በቂ የህዝብ ትኩረት አላገኘም።

ሀይነር ኪዘል
አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW