1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ፖርላማ ልዑካን የኢትዮጵያ ጉብኝት

ሐሙስ፣ መጋቢት 29 2008

የአውሮጳ የሶሻሊስቶችና ዴሞክራቶች አባላት ቡድን ባለፈው ሳምንት አዲስ አበባ ውስጥ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር ተነጋግሮ ነበር ።

Gianni Pittella im Europäischen Parlament Fraktionsvorsitzender der Progressiven Allianz der Sozialisten und Demokraten
ምስል picture-alliance/dpa/D.Aydemir/AA

[No title]

This browser does not support the audio element.



በአውሮጳ ፓርላማ የሶሻሊስቶችና ዴሞክራቶች አባላት ቡድን ያዘጋጀው የአፍሪቃ ሳምንት መርሃ ግብር ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ ብራሰልስ ውስጥ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተካሄደ ነው። ይኽው ልዩ መርሃ ግብር ፣ ግጭቶችን በማስወገድ በሴቶችና በህጻናት መብቶች በትምህርትና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ዝግጅቶችና ውይይቶች ተካሂደውበታል ። የዚህ መርሃ ግብር አዘጋጅ የአውሮጳ የሶሻሊስቶችና ዴሞክራቶች አባላት ቡድን ባለፈው ሳምንት አዲስ አበባ ውስጥ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር ተነጋግሮ ነበር ። የብራሰልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ ስለ መርሃ ግብሩና ቡድኑ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ጋር ስላካሄደው ውይት ይዘት የቡድኑን ፕሬዝዳንት አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።

ገበያው ንጉሴ

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW