የአውሮፓው ኅብረት እገዳ በሶሪያ ባለስልጣናት ላይ፣
ማክሰኞ፣ ግንቦት 2 2003ማስታወቂያ
በሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ገለጣ፤ ከ 600 በላይ የፖለቲካ ተቃውሞ ቡድኖች ደግሞ ከ 700 በላይ ሶሪያውያን መገደላቸውን አስታውቀዋል። ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ፤ የአውሮፓው ኅብረት በዛሬው ዕለት በሶሪያ ከፍተኛ ባለሥልጣንት ላይ እገዳ አስተዋውቋል። ለዕለቱ ሥርጭት፣ ወደ እስቱዲዮ ከመግባታችን በፊት የብራሰልሱን ዘጋቢአችንን ፤ ገበያው ንጉሤን በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ