1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ህብረትና የአፍሪቃ አቀፍ የልማት እቅድ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 1 2006

ገንዘቡ በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ውስጥ በተግባር ለሚውሉ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ እንደሚውል የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ትናንት አስታውቋል ።

EU Afrika Gipfel Merkel 02.04.2014 Brüssel
ምስል Reuters

የአውሮፓ ህብረት ለአፍሪቃ አቀፍ የእድገት ትብብር የፓን አፍሪቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው ምዕራፍ 415 ሚሊዮን ዩሮ መመደቡን ትናንት አስታውቋል ። ይህ ገንዘብም ህብረቱ እጎአ እስከ 2020 ድረስ ለአፍሪቃ አቀፍ የልማት እቅድ ለመስጠት ከመደበው 845 ሚሊዮን ዩሮ ውስጥ የመጀመሪያው ልገሳ መሆኑ ነው ። ገንዘቡ በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ እንደሚውል የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ትናንት አስታውቋል ። ባለፈው ሚያዚያ በተካሄደው የአፍሪቃና የአውሮፓ ህብረት መሪዎች የጋራ ጉባኤ ላይ ነበር የኮሚሽኑ ፕሬዝዳንት ሆዜ ማኑዌል ባሮሶ አፍሪቃ አቀፍ የልማት መርሃ ግብርን በይፋ ያበሰሩት ።

ገበያው ንጉሴ

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW