1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ሕብረትና ኢትዮጵያ 2

ረቡዕ፣ መጋቢት 1 2002

የአውሮፓ ሕብረት በበለጸገው ዓለም ለኢትዮጵያ እጅግ ጠቃሚ የሆነ የኤኮኖሚ ተባባሪና የልማት ዕርዳታ አቅራቢ ነው።

ምስል AP

ግንኙነቱ ምን ዓይነት ዕርምጃ እያደረገ ነው የመጣው፤ የኢትዮጵያ ተጠቃሚነትስ እስከምን ድረስ ነው? እነዚህንና የሕብረቱን የልማት ፖሊሲ በተመለከተ ባለፈው ሣምንት ከስኮትላንድ-ዳንዲ ዩኒቨርሲቲ የንግድ ሕግ ባለሙያ ከዶር/መላኩ ደስታ ጋር ቃለ-ምልልስ ማድረጋችን አይዘነጋም፤ እነሆ የቃለ-ምልልሱን ሁለተኛና ማጠቃለያ ክፍል አድምጡ።

M.M / Dr.Melaku Desta

Negash Mohammed

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW