የአውሮፓ ሕብረት የባልካን ማረጋጊያ ውል24 ግንቦት 1998ሐሙስ፣ ግንቦት 24 1998የአውሮፓ ሕብረት የባልካንን ሁኔታ ከጦርነቱ በኋላ ለማረጋጋት፤ በረጅም ጊዜም ከራሱ ጋር ለማስተሳሰር የውል ድርድር ከጀመረ ሰባት ዓመታት ገደማ አለፉ። የውሉ ዓላማ ዓለምአቀፉ ሕብረተሰብ ለአካባቢው የሚሰጠውን ዕርዳታ በተሻለ ሁኔታ ማቀናጀትና ሃገራቱ በመካከላቸው ያለውን ትብብር እንዲያጠናክሩ ማበረታታት ነበር።