1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአየርላንድ ግድያና የብሪታንያ ይቅርታ

ረቡዕ፣ ሰኔ 9 2002

የዛሬ 38ዓመት ለተገደሉ 13 ሰልፈኞች ብሪታኒያ ይቅርታ ጠየቀች

ጥቁሩ እሁድምስል AP

የብሪታንያ ወታደሮች በ1964 በአየርላንድ ሠላማዊ ሠልፈኞች ላይ ተኩስ ከፍተዉ ላጠፉት ሕይወት የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ዴቪድ ኬሜሩን ትናንት በይፋ ይቅርታ ጠየቁ።«ጥቁሩ-እሁድ» ተብሎ በሚጠራዉ ዕለት የብሪታንያን አገዛዝ በመቃወም አደባባይ ከወጡ ሠላማዊ ሠልፈኞች መካካል አስራ-ሰወስት ሰዎች ተገድለዉ ነበር።ግድያዉ እቅከ ቅርብ ጊዜ ድረስ እንዳነጋገረ ነዉ።ግድያዉንና ምክንያቱን እንዲያጣራ የቀድሞዉ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ቶኒ ብሌር የሰየሙት ኮሚሽን አስራ-ሁለት አመታት የፈጀ የምርመራ ዉጤቱን ትናንት ይፋ አድርጓል።በምርመራዉ ዉጤት መሠረት ወታደሮቹ ንፁሐን ሰዎችን ነዉ-የገደሉት።ያሁኑ ጠቅላይ ሚንስትር ዴቪድ ካሜሩን ለደረሰዉ ጥፋት ይቅርታ ጠይቀዋል።መሳይ መኮንን ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

መሳይ መኮንን

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW