የአየር ንብረት ለዉጥ ጉባኤ3 ታኅሣሥ 2005ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 3 2005የሙቀት አማቂና በካይ ጋዞች ልቀትን ለመቀነስ ያለመዉ የኪዮቶ ዉል ስምምነት የያዝነዉ የአዉሮጳዉያን ዓመት 2012 ሲያልቅ ያከትማል። የዓለም የሙቀት መጠንን ለመግታት ያስችላል በሚል የሚታሰበዉን መሰል ዉል ለማፅደቅ ግን ዘንድሮም ዶሀ ቀጠር ላይ የተሰባሰቡት የ200 ሀገር መንግስታት የሠመረላቸዉ አይመስልም።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ