1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአይስላንድ እሳተ ጎመራ እና የአዉሮጻን የአየር ጣብያዎች

ዓርብ፣ ሚያዝያ 8 2002

በኢስላንድ በፈነዳዉ እሳተ ጎመራ ሰበብ በበርካታ የአዉሮጻ አገራትን እና የእስካንዲኒቪያ አገሮችን የአመድ ጉም አልብሶአል። በተለይ በሰሜን አዉሮጻ ያሉ አገራት እና የእስካንዲኒቪያን አገሮች ያሉ የአዉሮፕላን ጣብያዎች፣ በረራዎችን አቃርጠዋል።

ምስል፦ AP

በነዚህ አገራት ወደ ተለያዩ አገሮች አልያም ወደ የአገሮቻቸዉ ለመመለስ የተዘጋጁ በላይ ህዝቦች ሻንጣዎቻቸዉን ይዘዉ በነዚህ አገራት በሚገኙ አየር ጣብያዎች እንደሚገኙ ተነግሮአል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃይለሚካኤል ዘገባ አጠናክሮአል።

ይልማ ሃይለሚካኤል፣ አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW