1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአይቮሪኮስት ብጥብጥ

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 19 2003

በአይቮሪኮስት ከተካሄደው ምርጫ ማግስት በተነሳው የስልጣን ይገባኛል ጥያቄ የተደቀነዉ ብጥብጥ በሀገሪቷ የርስ በርስ ጦርነት እንዳያስነሳ ያሰጋል።

የቤኒን ፕሬዜደንት ቦቢ ያኒ አቢጃን ሲገቡምስል AP

ሶስት የምዕራብ አፍርቃ አገራት መሪዎች ለድርድር ዛሬ አቢጃን ይገባሉ ተብሎ በሚጠበቅበት እለትም፤ በሺዎች የሚቆጠሩ የአይቮሪኮስት ዜጎች ወደ ጎረቤት አገር ላይቤሪያ በመፍለስ ላይ ናቸዉ። ሁኔታው ምን ያህል አስጊ ነው? ዘገባውን ያድምጡ!

ልደት አበበ


አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW