1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአደጋ ተጋላጭነትና ቅነሳ

ዓርብ፣ ጥቅምት 3 2010

ተሰብሳቢዎች ችግረኞችን ከመርዳት ባሻጋር ሰዎችን ለችግር የሚዳርጉ አደጋዎችን መቀነስ እንዲቻል የአፍሪቃ ሕብረት አባል ሐገራት መሪዎች ከዚሕ ቀደም ባፀደቁት ሥልት ላይም ተነጋረዋል

Äthiopien Hauptqartzier der Afrikanischen Union in Addis Ababa
ምስል Reuters/T. Negeri

(Beri.AA) AU-Ethiopien Conference on Disaster reduction - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የተፈጥሮ እና ሠዉ ሠራሽ አደጋዎችን  መቀነስ በሚቻልበት ሥልት ላይ የተነጋገረ የአንድ ቀን አለም አቀፍ ዉይይት ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ ተደርጓል። በአፍሪቃ ሕብረት አዳራሽ የተደረገዉ ዉይይት ለሐረሐብ፤ ስደትና መሰል ችግሮች የተጋለጡ አፍሪቃዉያንን መርዳት በሚቻልበት ሥልት ላይ ያተኮረ ነዉ። ተሰብሳቢዎች ችግረኞችን ከመርዳት ባሻጋር ሰዎችን ለችግር የሚዳርጉ አደጋዎችን መቀነስ እንዲቻል የአፍሪቃ ሕብረት አባል ሐገራት መሪዎች ከዚሕ ቀደም ባፀደቁት ሥልት ላይም ተነጋረዋል። የዛሬዉን ሥብሰባ ያዘጋጁት የኢትዮጵያ መንግስት እና የአፍሪቃ ሕብረት በጋራ ነዉ። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ  ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ  ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW