1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአደጋ ጊዜ ጥንቃቄ በጀርመን

ሐሙስ፣ ነሐሴ 19 2008

ሰነዱ ሽብር ፈጣሪዎች ድንገተኛ አደጋ ቢጥሉ ጦርነት ቢከፈት ኤሌክትሪክ ቢቋረጥ እንዲሁም የመጠጥ ውሐ ቢመረዝ ምን መደረግ እንዳለበት ይዘረዝራል።

Deutschland Vorratslager Notfallration
ምስል picture alliance/Robert Schlesinger

[No title]

This browser does not support the audio element.

የጀርመን መንግሥት ህዝቡን ካልታሰቡ አደጋዎች ለመጠበቅ ፣ ህዝብ እና መንግሥት አብረው መሥራት እንደሚችሉ የሚያሳይ አንድ ሰነድ አውጥቷል ። ሰነዱ ሽብር ፈጣሪዎች ድንገተኛ አደጋ ቢጥሉ ጦርነት ቢከፈት ኤሌክትሪክ ቢቋረጥ እንዲሁም የመጠጥ ውሐ ቢመረዝ ምን መደረግ እንዳለበት የሚዘረዝር ነው ። ሆኖም ለአ ተዘጋጅቶ መጠበቅ አዲስ ባልሆነበት በጀርመን ሽብር ፈጣሪዎች ሊጥሉት ስለሚችሉት አደጋ ፣ አሁን መፍትሄ ለማምጣት መሞከር በህብረተሰቡ ውስጥ ተገቢ ያልሆነ ፍራቻን ማሳደር ነው ሲሉ የሃሳቡ ተቃዋሚዎች ይናገራሉ ። ዝርዝሩን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ልኮልናል ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ኂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW