1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአዲስ አበባ አስመራ የስልክ ግንኙነት

ረቡዕ፣ ሐምሌ 4 2010

ወደ አስመራ ቀጥታ የስልክ መስመር ግንኙነት በመጀመሩ ለረዥም ዓመታት የተለዩዋቸው ቤተሰብ ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ማግኘት በመቻላቸው ደስታቸውን እየገለፁ ነው።

Flash-Galerie Wochenrückblick KW 13 2010 Telefonhotline für Missbrauchsopfer
ምስል፦ AP Graphics

የኤርትራውያን አስተያየት

This browser does not support the audio element.

ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው በአዲስ አበባ እና አስመራ የሚገኙ ኤርትራውያን  የስልክ ግንኙነቱ መጀመሩ ቢያስደስታቸውም፣  የዋጋው ነገር ግን ሊታሰብበት እንደሚገባ ተናግረዋል። 

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW