የአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ዓውደ ርዕይ መጠናቀቅ6 ሰኔ 2008ሰኞ፣ ሰኔ 6 2008በአዲስ አበባ የሚሌንየም አዳራሽ ተከፍቶ የነበረው ዓለም አቀፍ ዓውደ ርዕይ ተጠናቀቀ ። ለአምስት ቀናት በተከታታይ ሲካሄድ የሰነበተው ይኸው ዓውደ ርዕይ የውጭ ባለሀብቶችን ፣ የኩባንያ ባለቤቶችን እና ሀገር ጎብኚዎችን ወደ ኢትዮጵያ የመሳብ ዓላማ ይዞ ነበር የተነሳው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G.Tedlaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ