1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

  የአዳርጋቸዉ ፅጌ ጉዳይ በብሪታንያ

ዓርብ፣ ጥቅምት 17 2010

የመብት ተሟጋችቾ እና የምክር ቤት እንደራሴዎች ተመሳሳይ ጥያቄ ሲያቀርቡ ያሁኑ የመጀመሪያቸዉ አይደለም። የብሪታንያ መንግሥት ግን ለአቤቱታዉ እስካሁን ተገቢዉን ትኩረት አልሰጠም ተብሎ ይወቀሳል።

Estland Tallinn - Boris Johnson
ምስል፦ Reuters/I. Kalnins

(Q&A) Andargachew-GB - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ መንግስት ያሰራቸዉን ኢትዮጵያዊ-ብሪታንያዊ ፖለቲከኛ አንዳርጋቸዉ ፅጌን ይፈታ ዘንድ የብሪታንያ መንግሥት ግፊት እንዲያደርግ የመብት ተሟጋቾች እና የብሪታንያ የምክር ቤት እንደራሴዎች ጠየቁ። አምስት የሰብአዊ መብት  ድርጅቶች እና ሰላሳ እንዳራሴዎች ለብሪታንያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ለቦሪስ ጆንሰን በፃፉት ደብዳቤ እንደጠየቁት አንዳርጋቸዉ እንዲፈቱ ሚንስትሩ አበክረዉ መጣር ይገባቸዋል። የመብት ተሟጋችቾ እና የምክር ቤት እንደራሴዎች ተመሳሳይ ጥያቄ ሲያቀርቡ ያሁኑ የመጀመሪያቸዉ አይደለም። የብሪታንያ መንግሥት ግን ለአቤቱታዉ እስካሁን ተገቢዉን ትኩረት አልሰጠም ተብሎ ይወቀሳል። ሥለ ጉዳዩ የለንደን ወኪላችን ድልነሳ ጌታነሕን በስልክ አነጋግሬዉ ነበር።

ድልነሳ ጌታነሕ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW