1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአድዋ ድል በዓል አከባበር ዉዝግብና የህዝብ አስተያየት

ዓርብ፣ የካቲት 22 2016

ከኢትዮጵያውያን አልፎ የጥቁር ህዝብ ድል ተደርጎ የሚነሳው የአድዋ ድል በዓል በአንድነት እና በህብረት እንዲከበር አስተያየት ሰጪዎች ጠየቁ፡፡ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች እንዳሉት ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ እየጎላ የመጣው ውዝግብ መወገድ አለበት

ከቅርብ ጊዜ ወዲሕ በአድዋ ድል መታሰቢያ በዓላት ላይ የሚነሳዉ ዉዝግብ አሳሳቢ እየሆነ ነዉ።
የአድዋ ድል መታሰቢያ አርማምስል Seyoum Getu/DW

የአድዋ ድል በዓል አከባበር ዉዝግብና የህዝብ አስተያየት

This browser does not support the audio element.

ከኢትዮጵያውያን አልፎ የጥቁር ህዝብ ድል ተደርጎ የሚነሳው የአድዋ ድል በዓልበአንድነት እና በህብረት እንዲከበር አስተያየት ሰጪዎች ጠየቁ፡፡ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች  እንዳሉት ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ እየጎላ የመጣው ውዝግብ መወገድ አለበት።128ኛው የአድዋ ድል በዓል፣ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ አከባቢዎች ነገ ይከበራል።አምና 127ኛው የድል በዓልሲታሰብ በተለይም ፒያሳ በሚገኘው የሚኒሊክ አደባባይ አከባቢ በተፈጠረው  ግጭት የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ በርካቶች በአስለቃሽ ጭስ መበተናቸው አይዘነጋም፡፡

ስዩም ጌቱ

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW