1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኦሮሚያ አጀንዳ አሰባሰብ ፍጻሜ

02:23

This browser does not support the video element.

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 16 2017

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኦሮሚያ ክልል የተካሄደውን የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክርና የተወካዮች መረጣ ሂደትን ትናንት በአዳማ ከተማ አጠናቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከታህሳስ 7 ጀምሮ እስከ ትናንት ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. ለተከታታይ 9 ቀናት ሲያካሂድ የነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብና ለሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ተወካዮችን የማስመረጥ ምዕራፍ ማሳካቱንም ነው ያመለከተው፡፡

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW