የአጣዳፊ ተቅማጥና ተውከት ወረርሽኝ በኢትዮጵያ
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 12 2001![](https://static.dw.com/image/2968572_800.webp)
ማስታወቂያ
ከሐምሌ ወር አጋማሽ ጀምሮ በተከሰተው በዚህ አጣዳፊ የተቅማጥና ተውከት ወረርሽኝ እስካለፈው ሳምንት ድረስ 15 ሰዎች መሞታቸውን የሚኒስትሩ መስሪያ ቤቱ ያወጣው መግለጫ ያስረዳል ። ወረርሽኙ ኮሌራ ነው መባሉን በተመለከተም ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በላቦራቶሪ ያልተረጋገጠና መሰረተ ቢስ ነው ሲል አጣጥሎታል ። ለዝርዝሩ ታደሰ እንግዳው ከአዲስ አበባ ።
ታደሰ ዕንግዳው ፣ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ