1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የአፋር ባሕላዊ ሕግ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 17 2010

ጥፋተኛ ወይም ተጠርጣሪ የሚዳኝባቸዉ የሕግ ሒደቶች፤ ደንቦች፤ ፍርዶች እና ተበዳይ የሚካስባቸዉ ሕጎች እና ሽምግልናዎች በአብዛኛዉ የአፋር ሕዝብ አሁንም ድረስ ተቀባይነት ዘላቸዉ።በሕጉ መሠረት ጥፋተኛዉ ላይ የሚጣለዉ ቅጣት በግመል የሚሠላ ነዉ።ጥፋተኛዉ ቅጣቱን በግመል መክፈል ካልቻለ ግን ቅጣቱ እንደየአካባቢዉ ወደ ሌሎች እንስሳቶች ይመነዘራል።

Äthiopien Vulkan Erta Ale Afar Region
ምስል picture-alliance/dpa

አፋር ሕዝብ ባሕላዊ ሕጎች

This browser does not support the audio element.

የአፋር ሕዝብ የሚዳኝባቸዉ ባሕላዊ ሕግጋት አሉት።ጥፋተኛ ወይም ተጠርጣሪ የሚዳኝባቸዉ የሕግ ሒደቶች፤ ደንቦች፤ ፍርዶች እና ተበዳይ የሚካስባቸዉ ሕጎች እና ሽምግልናዎች በአብዛኛዉ የአፋር ሕዝብ ዘንድ አሁንም ድረስ ተቀባይነት አላቸዉ።በሕጉ መሠረት ጥፋተኛዉ ላይ የሚጣለዉ ቅጣት በግመል የሚሠላ ነዉ።የአካባቢዉ ሕዝብ ወይም ጥፋተኛዉ ቅጣቱን በግመል መክፈል ካልቻለ ግን ቅጣቱ እንደ የአካባቢዉ ወደ ሌሎች እንስሳቶች ይመነዘራል።በዛሬዉ የባሕል መድረግ ዝግጅታችን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ሥለ አፋር ሕዝብ ባሕላዊ ሕጎች ያወጋናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ኂሩት መለሰ 

ነጋሽ መሐመድ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW