1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፋር ነፃ አውጭ ፓርቲ በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ ጥር 2 2011

አመራሮቹ በስደት በውጭ ሀገር ይንቀሳቀሱ የነበሩት የአፋር ነፃ አውጭ ግንባር መንግሥት ባስተላለፈው የሰላም ጥሪ መሠረት hሀገር ውስጥ ገብተው ከሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ለመሥራት ፈቃደኛነታቸውን አመለከቱ።

Afar-Region in Äthiopien
ምስል picture-alliance / africamediaonline

«በቅርቡ ሠመራ ላይ ስብሰባ ያካሂዳል»

This browser does not support the audio element.

ፓርቲው በአዲስ አበባ ከተማ ለቀናት በዝግ ስብሰባ ማካሄዱ የተገለፀ ሲሆን በሱልጣን አሊሚራ ሀንፍሬ ልጅ በዑበር አሊ ሚራህ ሀንፍሬ የሚመራው የዚህ ፓርቲ የአመራር አባል የሆኑት አቶ መሐመድ ዳውድ ከምርጫ 97 ጀምሮ በፖለቲካው ትግል በበኩላቸው ያጋጠማቸውን ለአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በመዘርዘር ፓርቲያቸው በቀጣይ ለመሥራት ያቀዳቸውን ጉዳዮች አንስተዋል። ዘገባው በአቶ መሐመድ ማብራሪያ ይጀምራል፤ 

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW