የአፍሪቃውያን ጤና ጥበቃ ሚንስትሮች ጉባዔ17 የካቲት 2008ሐሙስ፣ የካቲት 17 2008የአፍሪቃ የጤና ጥበቃ ሚንስትሮች ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ያካሄዱት ጉባዔ ዛሬ ተጠናቀቀ። ሚንስትሮቹ በተለይ ትኩረት ሰጥተው የተወያዩት ማጅራት ገትርን የመሳሰሉትን ገዳይ በሽታዎች በክትባት ማስወገድ ስለሚቻልበት ጉዳይ ነበር።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. እንደ የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅት ዘገባ፣ አፍሪቃ ዉስጥ ክትባት የሚያገኙ ልጆች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ በመሄድ ላይ ቢሆንም፣ ክትባት ገና ለሁሉም እየተዳረሰ አይደለም። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ