1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃውያን ጤና ጥበቃ ሚንስትሮች ጉባዔ

ሐሙስ፣ የካቲት 17 2008

የአፍሪቃ የጤና ጥበቃ ሚንስትሮች ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ያካሄዱት ጉባዔ ዛሬ ተጠናቀቀ። ሚንስትሮቹ በተለይ ትኩረት ሰጥተው የተወያዩት ማጅራት ገትርን የመሳሰሉትን ገዳይ በሽታዎች በክትባት ማስወገድ ስለሚቻልበት ጉዳይ ነበር።

Ministerkonferenz für die Immunisierung in Afrika
ምስል DW/G. Tedla

[No title]

This browser does not support the audio element.

እንደ የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅት ዘገባ፣ አፍሪቃ ዉስጥ ክትባት የሚያገኙ ልጆች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ በመሄድ ላይ ቢሆንም፣ ክትባት ገና ለሁሉም እየተዳረሰ አይደለም።


ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW