1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃውያት ሀገራትና የእህል ሽያጭ ማመቻቻ መድረክ

ማክሰኞ፣ የካቲት 28 2009

የምሥራቅ አፍሪቃ የእህል ም/ቤት እና የአዲስ አበባ የንግድ ም/ቤት በኢትዮጵያና በጎረቤት ሀገራት መካከል የእህል ሽያጭን ለማመቻቸት የሚያስችል አንድ የጋራ የውይይት መድረክ አካሄዱ። ዛሬ አዲስ አበባ የተደረገዉ ውይይት በምሥራቃዊ እና ደቡባዊ አፍሪቃ ሀገራት መካከል በወቅቱ በድርቅ ሰበብ የሚታየውን የእህል ምርት እጥረት የማቃለል ዓላማ አለው።

Äthiopien Getreidehandel
ምስል DW/G. Tedla

Ber. AA(Grain trade facilitation & Ethiopia) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.


 በዚሁ መሰረትም፣ ድርቅ ያጠቃት ኬንያ ብዙ ሕዝቧ በተመሳሳይ ችግር ከሚሰቃይባት ኢትዮጵያ በቆሎ ለመግዛት ፍላጎት ብታሳይም እንኳን፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ለሀገሩ ፍጆታ ሲል ሽያጩን እስካሁን እንዳልፈቀደ አንድ የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ባልደረባ ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW