አፍሪቃውያት ሀገራትና የእህል ሽያጭ ማመቻቻ መድረክ
ማክሰኞ፣ የካቲት 28 2009ማስታወቂያ
በዚሁ መሰረትም፣ ድርቅ ያጠቃት ኬንያ ብዙ ሕዝቧ በተመሳሳይ ችግር ከሚሰቃይባት ኢትዮጵያ በቆሎ ለመግዛት ፍላጎት ብታሳይም እንኳን፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ለሀገሩ ፍጆታ ሲል ሽያጩን እስካሁን እንዳልፈቀደ አንድ የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ባልደረባ ገልጸዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ