1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህብረትና የአውሮጳ ህብረት ምክክር በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 5 2002

የአፍሪቃ ህብረትና የአውሮጳ ህብረት ሚንስትሮች በአዲስ አበባ አስራ ሶስተኛውን የምክክር ስብሰባ አጠናቀቁ።

ምስል DW /Maya Dreyer

ሁለቱ አህጉራውያን ድርጅቶች በአፍሪቃ እና በአውሮጳ መካከል ያለውን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ላይ ለማሳደግ ወስነዋል። የአውሮጳ ህብረት በአፍሪቃ የሚታዩ ግጭቶችን ለማስወገድ ከአፍሪቃ ህብረት ጎን እንደሚቆም ስብሰባውን የመሩት የወቅቱ የአውሮጳ ህብረት የሚንስትሮች ምክር ቤት ፕሬዚደንትነትን የያዘችው የስዊድን የዓለም አቀፍ ትብብር ሚንስትር ሚስተር ጉሌላ ካሪሰን ገልጸዋል።

ታደሰ እንግዳው/አርያም አብርሃ/ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW